9ኛው ዙር የደም ልገሳ በሀገራችን 20 ከተሞች በካንሰር ታማሚ ህፃናት ስም የተዘጋጀ
Schedule
Sat, 30 Aug, 2025 at 09:00 am to Sun, 31 Aug, 2025 at 03:00 pm
UTC+03:00Location
Ethiopian Blood and Tissue Bank Service | Addis Ababa, AA
Advertisement
We Donate Blood for TAPCCO Children those struggling with cancer. please join us 🙏🏾ክቡሩን የሰውን ልጅ ህይወት ለማስቀጠል ቀናችሁን እና ደማችሁን በመለገስ ክቡር የሆነውን የሰው ልጅ ሕይወት ለመታደግ ሁልጊዜ አብረውን ስለሚሆኑ እናመሰግናለን !
ብሩካን የጤና ሀብታም ያድርጋችሁ። ከዚህ ማዕድ ሁሌም አትጉደሉ።
ከለገሳችሁ ሶስት ወር ያለፍችሁ አስፈላጊው ቅድመ ሁኔታ የምታሟሉ ግን እባካችሁ አሁንም ጥሪው ቀርቦላቸዋል አንዲት ነብስ ታደጉ። ክብር የሆነውን የሰው ልጅ ህይወት ያስቀጥሉ
ከ ተስፋ አዲስ ቤተሰቦች
ለካንሰር ታማሚ ህፃናት ደማችንን እንለግሳለን ።
ኑ በደማችን አዲስ ታሪክ እንስራ
Advertisement
Where is it happening?
Ethiopian Blood and Tissue Bank Service, Addis ababa,Addis Ababa, EthiopiaEvent Location & Nearby Stays: